እንኳን ወደ የኢትዮጵያ ቡና ላኪዎቸ ማህበር ፖርታል በደህና መጡ
የኢትዮጵያ ቡና ላኪዎች ማህበር በኢትዮጵያ የመጀመርያው የቡና ላኪዎች ማህብር ሲሆን ለ መጀመርያ ጊዜም የኢትዮጵያ ቡና ና ሃሪኮት ፍሬ ላኪዎች ማህበር በሚል ስም ተቋቋመ፡፡በ አሁኑ ወቅትም 90%ን የኢትዮጵያ ቡና ለውጪ በመላክ ለአገሪቱ ኢኮኖሚ አስተዋፅኦ የምያደርጉ 98 ቋሚ አባላትን ይዝጀዋል፡፡በተጨማሪም ማህበሩ የ SCAA, SCAE, SCAJ እና EAFCA ኣባል ነዉ፡፡
ዜናዎችና ለውጦች
የኢትዮጵያን ኮፊ ኤክስፖርተርስ አሶሴሽን የአምስት ዓመት እስትራተጂክ ዕቅድ አፀደቀ
የኢትዮጵያን ኮፊ ኤክስፖርተርስ አሶሴሽን የካቲት 30 ቀን 2003 ዓ.ም በአካሄደው የጠቅላላ ጉባዔ የአሶሴሽኑን የአምስት ዓመት እስትራተጂክ ዕቅድ አፀደቀ፡፡